+251 911 989332 ገተር ህንፃ (302B)፡ ራስ ደስታ አካባቢ ፡ አርበኞች መንገድ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ
To English

ስለዌብ ራሽ ድትጅት ገለፃ

የድህረ-ገጽ ቀረፃ እና ማደራጀት ስራ ለኢትዮጵያ

ዋጋ ንገረኝ
ለመቀራረብ
ድህረ ገጽ ያስፈልገኝ ይሆን?

እሴት

የዌብ ራሽ ዋናው እሴት ከደንበኞቻችን የተቀበልነውን ሥራ ቆንጆ በሆነ ፣ አገልግሎቱ በላቀ ፣ እና ጥራቱ በተጠበቀ ሁኔታ ማጠናቀቅ ነው።

አላማ

አዲስ አበባ እንደ ስሟ ቆንጆ የሆነች ፡ በጣም ሰፊ ቦታ ናት ። ኢትዮጵያ ደግሞ ከአዲስ አበባ በላይ የምታምር እና በብዙ እጥፍ የምትሰፋ ህዝቧም የበዛ ሃገር ናት። የዌብ ራሽ አላማ በዚህ ሠፊ አገር ላይ የሚገኙ በርካታ ተቋማት ጠቃሚ የሆነ ድህረ ገጽ በመስራት ለቅርርብ የሚያመች መንገድ እንዲፈጥሩ ማነቃቃት ፡ ለጥቆም ድህረገጻቸሁን መስራት ነው።

አጭር ታሪክ

ዌብ ራሽ እንደ ኢትዮጵያውያን አቆጣጠር በ2008 ዓ.ም. በአቶ ፍትህ አለባቸው ተቋቋመ ። ፍትህ ከአሥራ አምስት ዓመታት በላይ በድህረ ገጽ ዲዛይ እና ዲቨሎፕመንት ላይ ሲሰራ ቆይቷል።

ክፍያ ግምቱን አሳውቀኝ

ስለ ድህረ-ገፆች ለምን አናወራም?

እንደ ድህረ-ገፅ ቀራጭነቴ መልሴ ሁሌም ቢሆን አዎን ያስፈልጎታል ነው ። ቢሆንም ግን እርግጠኝ ለመሆን ይረዳሉ ብዬ ያሰብኳቸውን መጠይቆች አዘጋጅቼ በቅርብ የማወጣቸው ሲሆን ፡ ለአሁኑ ግን የድርጅቶን ሁኔቴ በቀላሉ በሚያስረዳ መልኩ ይህንን በመጭን ቢጽፉልኝ በኢሜል አድራሻዎ በኩል የእኔ አስተያየት እልክሎታለሁ።